መለኮታዊ ጉብኝት ለኢትዮጵያ ከፍራንክሊን ግርሃም ጋር

የጋዜጣዊ መግለጫ ምንጮች

ስለመለኮታዊ ጉብኝት ለኢትዮጵያ – ከፍራንክሊን ግርሃም ጋር ለተሰኘው መርሐ ግብር  ላሳዩት ፍላጎት እናመሰግናለን። የመርሐ ግብሩን ሽፋን ለመስጠት ከዚህ ገጽ ሊያገኙ የሚፈልጓቸውን መረጃዎች፥ የመርሐ ግብሩን ዝርዝር ጉዳይ፥ የሚዲያ አድራሻ መረጃ፥ ዳውንሎድ ልታድርጉ የምትችሏቸውን ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን ፎቶ ግራፎችና ተንቀሳቃሽ ምስሎች እና ሌሎች ሊረዷችሁ የሚችሉ መረጃዎችን ከዚህ ገጽ ሊያገኙ ይችላሉ።


ጋዜጣዊ መለጫ

“መለኮታዊ ጉብኝት ለኢትዮጵያ ከፍራንክሊን ግርሃም ጋር” ለአዲስ አበባ የመጣ የተስፋና የእግዚአብሔር ፍቅር መልዕክት

አዲስአበባ፥ኢትዮጵያ፤ጥር 30 ቀን 2017 ዓ.ም– የቢሊ ግራሃም የወንጌል ማኅበር በ1952 ዓ.ም ወንጌላዊ ቢሊግራሃም በአዲስ አበባ ስቴዲየም ወንጌል ከሰበኩና በንጉሠ ነገሥት ኃይለ ሥላሴ በቤተ መንግስታቸው በክብር ተጋብዘው ከተሸለሙ ከ 65 ዓመታት በኋላ የካቲት 29 እና 30 በመስቀል አደባባይ ለሚያደርገው ታሪካዊ የሁለት ቀናት  መርሐ ግብር ለማከናወን  ወደ አዲስ አበባ እየተመለሰ ይገኛል።

ከ1,600 በላይ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት የወንጌላዊ  ቢሊ ግርሃም ልጅ የሆኑትን ሬቨረንድ ፍራንክሊን ግርሃምን በአዲስ አበባ እንዲሰብኩ በመጋበዝ ከቢሊ ግራሃም የወንጌል ማኅበር  /ቢሊግርሃም ኢባንጀሊስቲክ አሶሴሽን/ ጋር በመተባበር ላይ ይገኛሉ። ልክ እንደ አባታቸው ፍራንክሊን ግራሃም ለኢትዮጵያ ህዝብ ጥልቅ እና ታላቅ አክብሮት ያላቸው ሲሆን ላለፉት 40 አመታትም ወደዚህች ሀገር በተደጋጋሚ  መጥተዋል።


የሚዲያ አድራሻ መረጃ

የኢትዮጵያ ሚዲያ ግንኙነት
ጥላሁን መንገሻ
ስልክ፡ +251 91 120 4463
ኢሜይል፡ tilahungu.77@gmail.com
የፍራንክሊን ግርሃም የሚዲያ ግንኙነት
ማርክ ባርበር
ስልክ፡ +1 828 386 5803
ኢሜይል፡ mebarber@bgea.org

 


ፍራንክሊን ግራሃም ረዘም ላሉ ዓመታት በኢትዮጵያ ያደረጉትን ጉብኝትና

ቢሊግርሃም ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጋር ሆነው የተነሱ ምስሎች

ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን ፎቶግራፎችን ለማውረድ ፎቶግራፎች ላይ ጠቅ ያድርጉ


ፍራንክሊን ግርሃም ባለፈው ዓመት በኔፕልስ፥ ጣሊያን ሲያገለግሉ የሚያሳይ ተንቀሳቃሽ ምስል

 

ተንቀሳቃሽ ምስሉን ያውርዱ

የምስሉን ባለቤትነት ለቢሊግርሃም ኢቫንጀሊስቲክ አሶሴሽን በመስጠት ይጠቀሙ


ቃለ ምልልስ ለማድረግ የመጠየቂያ ቅጽ/የሚዲያ መጠየቂያ

ጥያቄዎን ለማቅረብ ቅጹን ይሙሉ

  • DD slash MM slash YYYY

ተጨማሪ ጠቃሚ ነገሮች

 

የመለኮታዊ ጉብኝት ለኢትዮጵያ ኦፊሴላዊ ድረገጽ ስለ ፍራንክሊን ግርሃም የቢሊግርሃም ኢቫንጀሊስቲክ አሶሴሽን የፌስ ቡክ ገጽ

Contact Us     Privacy
©2025 Billy Graham Evangelistic Association. BGEA is a registered 501(c)(3) non-profit organization.